- isiZulu
- 中文
- Việt Nam
- Ўзбек
- اردو
- українська мова
- Türkçe
- Wikang Tagalog
- ไทย
- తెలుగు
- தமிழ்
- Kiswahili
- svenska
- српски језик
- Shqip
- slovenski jezik
- slovenčina
- සිංහල
- Русский
- limba română
- Português
- język polski
- ਪੰਜਾਬੀ
- ଓଡ଼ିଆ
- nederlands
- नेपाली
- Norsk bokmål
- ဗမာစာ
- هاس ملايو
- मराठी
- Монгол хэл
- മലയാളം
- македонски јазик
- latviešu valoda
- lietuvių kalba
- ພາສາ
- Кыргызча
- 한국어
- ಕನ್ನಡ
- ខេមរភាសា
- қазақ тілі
- ქართული
- 日本語
- Italiano
- Íslenska
- Հայերեն
- magyar
- hrvatski jezik
- हिन्दी
- ગુજરાતી
- galego
- Français
- suomi
- فارسی
- euskara
- eesti
- Español
- English
- ελληνικά
- Deutsch
- dansk
- čeština
- català
- bosanski jezik
- বাংলা
- български език
- беларуская мова
- azərbaycan dili
- অসমীয়া
- اللغة العربية
- አማርኛ
- Afrikaans
Più informazioni
- Nome pacchettoapps.kaleb.mahletsegi
- LinguaEnglish 72
- È necessario AndroidAndroid 5.0+ (Lollipop, API 21)
- Classificazione dei contenutiEveryone
- Architetturauniversal
- Autorizzazioni
- Firma7b2bc446979b28ed598d59446072941ddbb99421
Novità nell'ultima versione 1.0
Oct 15, 2022
በ5ኛው መ.ክ.ዘመን የተነሣው ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ያሬድ አምስቱን ጸዋትወ ዜማ ሲደርስ በ14ኛው መ.ክ.ዘመን የተነሣው አባ ጊዮርጊስ ደግሞ ሰዓታትን ደርሷል፡፡ በዚሁ ዘመን አባ ጊዮርጊስ ጋር ጥልቅ መንፈሳዊ ፍቅር የነበረው አባ ጽጌ ድንግል “ማኅሌተ ጽጌ” የተባለውን ድርሰት ደርሷል፡፡ ማኅሌተ ጽጌ ግጥማዊ አካሔድ ያለው ድንቅ ኢትዮጵያዊ ድርሰት ነው፡፡ ይህ ድርሰት በማንኛውም ጊዜ የሚጸለይ ቢሆንም በተለየ ሁኔታ በቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የሚውለው ከመስከረም 26 እስከ ኅዳር 5 ቀን ድረስ ባለው የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የስደት ዘመን ነው፡፡ በዚህ ወቅት በየሳምንቱ እሑድ ሌሊት በሙሉ የእመቤታችንን ከልጇ ጋር ወደ ግብፅ መሰደድና መንከራተት እያሰቡ የሚደረስ ምሥጋናና ጸሎት ነው፡፡